ታላቁ የሀገራችን ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም Democracy for Ethiopia sport Group’ የተሰኘው መቀመጫውን በአወስትራሊያ ያደረገው ቡድን ያዘጋጀውን የእድሜ ዘመን ስኬት ሽልማት ለመቀበል ሰሞኑን ወደ አውስትራሊያ መሄዳቸው የሚታወቅ ሲሆን ይህንም ተከትሎ በሚልቦርን፣ በሲድኒ፣ በብሪስባኔና በሌሎች የአውስትራሊያ ከተሞች ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር በአገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እያደረጉ እንደሚገኙ ከስፍራው የደረሠኝ መረጃ ያስረዳል፡፡
ፕሮፌሠር ለዚህ ሽልማት ያበቃቸው በሁለቱ አምባገነን መሪዎች ማለትም በመንግስቱ ሐ/ማርያም እና በመለስ ዜናዊ የስልጣን ዘመኖች ከህዝብ ወገን ቆመው ህዝባዊ ወገንተኝነት በማሳየታቸው እንዲሁም ባለፉት 50 አመታት ሐገራችን እየተጓዘችበት ያለውን የኋሊዮሽ ጉዞ ለማስቆም ባደረጉት ጥረት ነው፡፡
ፕሮፌሠር መስፍን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች እና የጂኦግራፊ ምሁር ሲሆኑ በርካታ ሐገራዊ መፅሐፍትን የፃፉ በሠላ ብዕራቸው ገዢው ፓርቲ ይስተካከል ዘንድ ሐሳቦችን የሚያቀርቡ ለወጣቶች አርአያ የሚሆኑ ታላቅ የሐገራችን ምሁር ናቸው
ክብር ለፕ/ር መስፍን ወልደማርያም እና ስለሐገራቸው ስለኖሩ ምሁራኖቻችን
ፕሮፌሠር ለዚህ ሽልማት ያበቃቸው በሁለቱ አምባገነን መሪዎች ማለትም በመንግስቱ ሐ/ማርያም እና በመለስ ዜናዊ የስልጣን ዘመኖች ከህዝብ ወገን ቆመው ህዝባዊ ወገንተኝነት በማሳየታቸው እንዲሁም ባለፉት 50 አመታት ሐገራችን እየተጓዘችበት ያለውን የኋሊዮሽ ጉዞ ለማስቆም ባደረጉት ጥረት ነው፡፡
ፕሮፌሠር መስፍን የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች እና የጂኦግራፊ ምሁር ሲሆኑ በርካታ ሐገራዊ መፅሐፍትን የፃፉ በሠላ ብዕራቸው ገዢው ፓርቲ ይስተካከል ዘንድ ሐሳቦችን የሚያቀርቡ ለወጣቶች አርአያ የሚሆኑ ታላቅ የሐገራችን ምሁር ናቸው
ክብር ለፕ/ር መስፍን ወልደማርያም እና ስለሐገራቸው ስለኖሩ ምሁራኖቻችን
No comments:
Post a Comment