Wednesday, 1 October 2014

breaking news ዋሸግተን ዲሲ የሚገኘው የህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ተቀጣሪ በኢትዮዽያኑ ላይ የተኮሰው የኤንባሲ ሰራተኛ ሰለሞን ውይም ወዲ ወይኒ የተባለው ግለሰብ ዛሬ ከዋሽግተን ዲሲ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ዲፖርት ተደረገ ሰለሞን ዎይም ወዲ ወይኒ ነገ ሃሙስ ኢትዮዽያ ይገባል ኢሳት ከቦታው ሆኑ ወዲ ዎይኒን ለማግኘት ያረገው ሙከራ አልተሳካም አሸባሪው ለብቻው በሌላ መንግድ እደገባ ኢሳት ገልፅዋል

No comments:

Post a Comment