የመጀመሪያው ፎቶ፡ በአዲስ አበባ የሳውዲ አረቢያ ኢንባሲ ባሳለፍነው አመት ወገኖቻችንን በሳውዲ አረቢያ መገደላቸውን፤ መታሰራቸውንና ሴት እህቶቻችን መደፈራቸውን በመቃወም የአዲስ አበባ ህዝብ ለተቃውሞ ሲወጣ በወያኔ ፖሊሶች እያሯሯጡ ሲደበድቡዋቸውና ሲበታትኗቸው ያሳያል
ሁለተኛው ፎቶ፡ በቅርቡ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲስ የወያኔን ኢንባሲ ኢትዮጵያውያን መቆጣጠራቸውንና የተሰቀለውን የወያኔ ሰንደቅ አላማ በማውረድ ትክክለኛውን የኢትዮጵያ ባንዲራ መስቀላቸውን በመቃወም በኢትዮጵያ አሜሪካ ኢንባሲ ፊት ለፊት ለተቃውሞ የወጡ (የወያኔ ደጋፊዎችን!?!) ያሳያል
እርስዎስ እስኪ ፎቶዎች በመመልከት የተሰማዎትን ስሜት ወይም ፍርድ ይስጡ!
ሁለተኛው ፎቶ፡ በቅርቡ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲስ የወያኔን ኢንባሲ ኢትዮጵያውያን መቆጣጠራቸውንና የተሰቀለውን የወያኔ ሰንደቅ አላማ በማውረድ ትክክለኛውን የኢትዮጵያ ባንዲራ መስቀላቸውን በመቃወም በኢትዮጵያ አሜሪካ ኢንባሲ ፊት ለፊት ለተቃውሞ የወጡ (የወያኔ ደጋፊዎችን!?!) ያሳያል
እርስዎስ እስኪ ፎቶዎች በመመልከት የተሰማዎትን ስሜት ወይም ፍርድ ይስጡ!
No comments:
Post a Comment