እስራት የጀግኖቻችን ማጎሪያ በሆነበት ስርዓት እንደ ተሜ አይነት ሀገር ወዳድ የሆኑ ቆራጦች በይስሙላ የፍትሕ ስርዓት በግፍ ወደ ማጎሪያ ማዕከል መግባታቸዉ የስርዓቱን አይን ያወጣ አምባገነንነትና ሗላ ቀርነት ፍንተዉ አድርጎ የሚያሳይ ነዉ።ታድያ ሁሉም ኢትዮዽያዊ በታሰረበት አገር ነጻዉ ማን ነዉ???በኔ ምልከታ ያልታሰረዉ የህብረተሰብ ክፍል ስለ ሀገሩና ህዝቡ ግድ የሌለዉ ብቻ ነዉ።ልብ ይበሉ! ተመስገን የታሰረዉ የመናገር፤የመጻፍ፤ሀሳብን የመግለጽ ዼምክራሲያዊናህገ መንግስታዊ መብት የሚለዉን እንተወዉና ተፈጥሯዊ ወይም ሰብ አዊ መብቱን ተገፎ ነዉ።ሞት ላሳዳጁና ለግፈኛዉ የወያኔ ስርዓት ነጻነት ሳይተነፍስ በቁሙ ለሞተዉ ሰፊዉ ህዝብ
No comments:
Post a Comment