Monday, 27 October 2014

እስራት የጀግኖቻችን ማጎሪያ በሆነበት ስርዓት እንደ ተሜ አይነት ሀገር ወዳድ የሆኑ ቆራጦች በይስሙላ የፍትሕ ስርዓት በግፍ ወደ ማጎሪያ ማዕከል መግባታቸዉ የስርዓቱን አይን ያወጣ አምባገነንነትና ሗላ ቀርነት ፍንተዉ አድርጎ የሚያሳይ ነዉ።ታድያ ሁሉም ኢትዮዽያዊ በታሰረበት አገር ነጻዉ ማን ነዉ???በኔ ምልከታ ያልታሰረዉ የህብረተሰብ ክፍል ስለ ሀገሩና ህዝቡ ግድ የሌለዉ ብቻ ነዉ።ልብ ይበሉ! ተመስገን የታሰረዉ የመናገር፤የመጻፍ፤ሀሳብን የመግለጽ ዼምክራሲያዊናህገ መንግስታዊ መብት የሚለዉን እንተወዉና ተፈጥሯዊ ወይም ሰብ አዊ መብቱን ተገፎ ነዉ።ሞት ላሳዳጁና ለግፈኛዉ የወያኔ ስርዓት ነጻነት ሳይተነፍስ በቁሙ ለሞተዉ ሰፊዉ ህዝብ

No comments:

Post a Comment