Saturday, 4 October 2014

የጋምቤላው ግጭት ተፈናቃዮችና ታካሚዎች
ከጥቂት ሳምንታት በፊት በጋምቤላ መስተዳድር በጎደሬ ወረዳ ለረጅም ጊዜ በዚያ ሠፍረው ይኖሩ በነበሩ ና በአካባቢው መዠንገር ነባር ብሔረሰብ አባላት መካከል በተከሠተ ግጭት ብዙ ሰዎች መሞታቸው ተነግሮአል። ወደተለያዩ ቦታዎች የተሰደዱትም ጥቂቶች አይደሉም።
ቆስለው ለህክምና አዲስ አበባ በመግባት በ መ ኢ አ ድ ቅጥር ግቢ ከሠፈሩት መካከል 2 ሰዎች እንዲሁም የድርጅቱን ቃል አቀባይ አነጋግረናል።
ተክሌ የኋላ
ማንተጋፍቶት ስለሺ

No comments:

Post a Comment