Sunday, 16 March 2014

ጋዜጠኛችን ነቢዩ ሲራክ በክፉ ቀን ከወገኑ ጋር በመቆም የሚታወቀው መጠጥ ያለበት ቤት ተገኝተሃል በማለት አሁን በሳኡዲ አረብያ ታስሯል::
በሰው አገር ላይ ወገኔ በማለት እውነተኛውን ከሐሰተኛ እየለየ ለምን ወገን ይጨቆናል እህት ወንድሞቻችን ይበደላሉ በ...ማለት ከኢትዮጵያ ኢምባሲ እስከ አገሪቱ የሳውዲ አረቢያ የቆንስላ ጽሕፈት ቤቶቾ በመግባት ፍርድ ተጓደለ ደሃ ተበደለ በማለት ለአለም ሕዝብ በማለዳው ወጎቹ እያዋዛ የስደተኛው በደል ያስተጋባልን የነበረ ወንድማችን ነው
አሁን በደረሰበት ነገር በተራችን ድምጻችንን የምናሰማበት ወቅት ነው ከጎኑ በመቆም ልንደግፈው ይገባል

No comments:

Post a Comment