Friday, 7 March 2014

ሰሞኑን የወያኔወች ተላላኪ ኃይለማርያም ደሳለኝ በኢትዮ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ ላይ የኢህአዴግ መንግስት ከሱዳን ጋር በድንበሩ ጉዳይ እየተዳደረና ተግባራዊ እያደረገ ያለው የቀድሞወች የቀዳማዊ ኃይለስላሴ መንግስት እና የደርግ መንግስት ተፈራርመውት የነበረውን ነው ብሎ ተናግሮት የነበረውን አስመልክቶ የደርግ መንግስት ከሱዳን ጋር ምን የተፈራረመው ነገር አለ ተብሎ ለቀረበው ጥያቄ መንግስቱ ኃይለማርያም መስል ሲሰጡ ምንም የተፈራረምነው ነገር የለም ብለዋል:: ሊንኩን በመጫን ያድምጡት
 http://youtu.be/HbilEYVjxZ4

No comments:

Post a Comment