Friday, 14 March 2014




የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ተጨማሪ አራት ቀን እስር ቤት እንዲቆዩ ተደረገ

 ባለፈው ሰኞ ፖሊስ መረጃ ለማሰባሰብ በሚል ፍርድ ቤት የ14 ቀን ጊዜ ጠይቆ 5 ቀናት እንደተፈቀደለት ይታወቃል፡፡ ዛሬ መጋቢት 5 ቀን 2006 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት ብዙ ህዝብ ችሎቱን ለመከታተል ተግኝቶአል ዛሬም በዋለው ችሎት የ4 ቀናት ቀጠሮ ተሰጦባቸዋለ

No comments:

Post a Comment