በአዳማ የተጠራው ሰልፍ ላይ አቶ በቀለ ገርባ የተገኙ ሲሆን የለበሱት ቲሸርት ላይ ያለውን ምስል ያልተመቻቸው የወያኔ ፓሊሶች አቶ በቀለ ገርባን ከስብስቡ በማግለል ቲሸርታቸውን እንዲያወልቁ ጠይቀዋቸው ሲሆን አቶ በቀለ ገርባም አላወልቅም
( ከቲሸርቱ ስር ምንም አለመልበሳቸው ቲሸርቱን ቢያወልቁት እራቁታቸውን እንደሚሆኑም ገልፀዋል ) በማለት ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል ።
( ከቲሸርቱ ስር ምንም አለመልበሳቸው ቲሸርቱን ቢያወልቁት እራቁታቸውን እንደሚሆኑም ገልፀዋል ) በማለት ወደ ቤታቸው ተመልሰዋል ።
ሰልፉን ማድረግ አልቻላችሁም ቀጣዩ መፍትሄ ምንድነው ተብለው ለተጠየቁት ትግሉ በጣም አስፈላጊ መሆኑን እና የሰራ ማቆም አድማና ገበሬው ደግሞ ምርቱን ለገበያ ባለማውጣት በሰላማዊ ትግል እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል ።
አቶ በቀለ ገርባ ከዚህ ቀደም 4 ዓመት በእስር የቆዩ ሲሆን ፤ እንደተፈቱም በቀጥታ ወደ ትግላቸው ያመሩ ናቸው ። አቶ በቀለ ገርባም ስርዓቱ በህዝ የተመረጠ አለመሆኑ እና ለህዝብ የማያገለግል ባለመሆኑ መለወጥ እንዳለበት አሳስበዋል ።
No comments:
Post a Comment