ቋራ ዛሬም በተኩስ ስትናጥ አደረች:: የጎንደር ግጭት የደም ጎርፍ ፈጠረ:: በህወሃት የተጠነሰሰዉ ሴራ የዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ አካባቢዉን ሙሉ በሙሉ የጦር አዉድማ አድርጎታል:: በነፍስ ገብያ ያሉ ቁጥር 4 እና ቁጥር 3 የሰፈራ ጣቢያ ያሉ ህፃናት እና ሴቶች ህይወት ተቀጥፎል:: የተረፊት በቋራ ገበሬዎች ጥበቃ
እየተደረገላቸዉ ነዉ:: በአካባቢዉ ገነዉ የነበሩ እና የህወሃትን ስዉር ሴራ ሲያስፈጥሙ የነበሩ የህወሃት ባለሃብቶች እሳቱ እያቃጠላቸዉ ነዉ:: የቋራ ገበሬዎችን በአካባቢዉ ሚኒሻወች በመታገዛቸዉ ግጭቱ መስመሩን እንዳይስት በገበሬዎቹ በኩል ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ነዉ:: ከዚህ ጋር በተያያ ግጭቱ በአማራ እና
በቅማንት ማህበረሰብ የተነሳ ለማስመሰል ህወሃት ትጥቅ ለቅማንት በማቀበል ደም ማፍሰሱን ለማስቀጠል ቢሰራም ሊከሽፍበት ችሏል::የቋራ ገበሬዎች በህወሃት ባለሃብቶች ላይ የሚወስዱት እርምጃ ከፍተኛ ተቀባይነት አግኝቷል:: በተያያዘ ዜና በቅማንት እና በአማራ መሃከል ግጭት ተፈጠረ ብሎ መናገር
በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ለህወሃት ሴራ ማገዝ ነዉ ሲሉ በአካባቢዉ ያሉ ኑዋሪዎች ተናግረዋል::
ቁጥራቸዉ አነስተኛ የሆኑት የዘረኛዉ ትግሬ ቡድን ባለሃብቶች የቅማንት ማህበረሰብ ከጎናቸዉ ለማሰለፍ ያደረጉት ሙከራ ቀላል እንዳልነበር ተናግረዋል:: የቋራ ገበሬዎች የራሳቸዉን መሪ መርጠዉ በመንቀሳቀስ ላይ ናቸዉ::3/4/2008 Tesfahun Alemneh
እየተደረገላቸዉ ነዉ:: በአካባቢዉ ገነዉ የነበሩ እና የህወሃትን ስዉር ሴራ ሲያስፈጥሙ የነበሩ የህወሃት ባለሃብቶች እሳቱ እያቃጠላቸዉ ነዉ:: የቋራ ገበሬዎችን በአካባቢዉ ሚኒሻወች በመታገዛቸዉ ግጭቱ መስመሩን እንዳይስት በገበሬዎቹ በኩል ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ነዉ:: ከዚህ ጋር በተያያ ግጭቱ በአማራ እና
በቅማንት ማህበረሰብ የተነሳ ለማስመሰል ህወሃት ትጥቅ ለቅማንት በማቀበል ደም ማፍሰሱን ለማስቀጠል ቢሰራም ሊከሽፍበት ችሏል::የቋራ ገበሬዎች በህወሃት ባለሃብቶች ላይ የሚወስዱት እርምጃ ከፍተኛ ተቀባይነት አግኝቷል:: በተያያዘ ዜና በቅማንት እና በአማራ መሃከል ግጭት ተፈጠረ ብሎ መናገር
በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ለህወሃት ሴራ ማገዝ ነዉ ሲሉ በአካባቢዉ ያሉ ኑዋሪዎች ተናግረዋል::
ቁጥራቸዉ አነስተኛ የሆኑት የዘረኛዉ ትግሬ ቡድን ባለሃብቶች የቅማንት ማህበረሰብ ከጎናቸዉ ለማሰለፍ ያደረጉት ሙከራ ቀላል እንዳልነበር ተናግረዋል:: የቋራ ገበሬዎች የራሳቸዉን መሪ መርጠዉ በመንቀሳቀስ ላይ ናቸዉ::3/4/2008 Tesfahun Alemneh
No comments:
Post a Comment