Friday, 18 December 2015

ከ6ኪሎ ዩኒቨርስቲ 2 ተማሪዎች ታፍነው ተወሰዱ

ከ6ኪሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ታፍነው ተወሰዱ
--------
በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6ኪሎ ካምፓስ ተማሪዎች የነበሩ ሁለት ሴቶች ምሽቱን በደህንነቶች ከዶርማቸው ታፍነው መወሰዳቸውና የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ስለተማሪዎቹ መሰወር ተጠይቀው "አያገባኝም "የሚል ምላሽ መስጠታቸው በግቢው ውስጥ ተቃውሞ አስነስቷል ።
ሁለቱ ተማሪዎች ሲቪል በለበሱ ሰዎች በተወሰዱበት ወቅት ከለሊት ልብስ በቀር ምንም አለመልበሳቸው ተነግሯል ።
በአሁኑ ሰዓትም ዩኒቨርሲቲው በፖሊሶች ዙሪያውን ተከቦ ይገኛል ።

No comments:

Post a Comment