Wednesday, 25 November 2015

ሕወሓት መራር የሽንፈት ፅዋን ዳግም ተጎነጨ!!


ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋንና ድርጅታቸው አርበኞች ግንቦት 7 ‘’በአሸባሪነት’’ እንዲፈረጅላቸው ሌት ተቀን የአውሮጳ ህብረትን ሲማፀኑ የነበሩት ሕወሓቶች ዳግም የሽንፈት ፅዋን ተጎነጩ። የአውሮጳ ህብረት አርበኛው ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋን በመጭው ማክሰኞ (Dec 1) በአውሮጳ መዲና በብራስልስ ''ድርቅና ረሀብ በኢትዮጵያ'' በሚል ርዕስ በተዘጋጀው ህዝባዊ ውይይት ንግግር እንዲያደርጉ በክብር በመጋበዝ ህብረቱ ለተቃዋሚ ፓርቲዎች ያለውን ድጋፍና አጋርነት ከማሳየቱም ባሻገር በኢትዮጵያ አሸባሪው ማን እንደሆነ ጠቁሞ አልፏል።
እንግዲህ በሕወሓት ካምፕ እንቅል የሚባል ነገር አይታሰብም!! አሸባሪው ማን እንደሆነ በአውሮጳ ህብረት ዘንድ በግልጽ ተለይቷልና!!
ለማነኛውም እንዳያመልጣችሁ!!!
ከአርበኛው ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ቆራጥ አመራር ጋር ወደፊት!!!

No comments:

Post a Comment