Sunday, 18 October 2015

ድል ለአርበኞች ግቦት7! ሞት ለዘረኞች!

በ17/10/15 በሚኖሶታ ከተማ ለአርበኞች ግቦት7 የተደረገው የገዘብ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በማረና በደመቀ፣ኢትዮጲያዊ ጨዋነትና ቁርጠኝነት የታየበት ነው በድጋሚ ሚነሶታዎች ኮርተንባችኃል በርቱ፣ ለወገን ኩራት ፣ለጠላት ራስምታት ሆናችኃል ኢትዮጲያዊነት በተግባር ታይቷል። የፑስት ሮድ ታክሲ ሹፊሮች ከነፃነት ታጋዮች ከታጋይ ትግስት፣ከታጋይ ዘመነ ካሴና ከሊሎችም ታጋዮች ጉን መሰለፋችሁን በተግባር አሳይታችኃል በርቱ በርቱ።ሴቶች እህቶቼ የወገን ግፍና ሰቆቃ እረፍት እደነሳችሁና ግፍና ግፈኞችን ለመታገል ያደረጋችሁት ቁርጠኝነትና ያስመዘገባችሁት ስኬት የጣይቱ ልጆች ያስብላችኃል በርቱ በርቱ፣ አባቶችና እናቶችም በሳያችሁት አኩሪ ተግባር የብዙ ወጣቶችን ልብ አንፃችኃል በርቱ በርቱ።ዲያቆናት፣ቄሱች፣ሼህሁች በዝግጁቱ ላይ ተገኝታችሁ ለሐይማኖታችሁናለአገራችሁ በፅናት ...መቆማችሁን አስመስክራችኃል በርቱ በርቱ።አበሳው ጋዜጠኛ ሄኖክ አለማየው/ዘሀበሻ/ለወገንህ መረጃን ማድረስ ብቻ ሳይሁን ግዜህን ፣ጉልበትህን፣ገንዘብህ ለኢትዩጲያ ነፃነት ሁሉንም ነገርህን ከነቤተሰብህ መስጠትህን በቃል ብቻ ሳይሁን በተግባር ማሳየትህ ጋዜጠኛ ብቻ ሳትሆን አርበኛም ጭምር መሆንህን በማየቴ እስርቤት ያሉት የሙያ ጓደኞችህ በመንፈስ ሀሴትንና ደስታን እደሚያደርጉ ምንም ጥርጥር የለኝም በርታ አባሳዩ የኢትዩጲያ አምላክ ብድራቱን ይክፈልህ !በአጠቃላይ በሚኖሶታ አኩሪ ታሪክ ተመዝግቧል። ኢትዩጲያ በቆራጥ ልጆቹ ሀይማኖትና ባህሏ፣ተሪክና ክብሯ ነፃነቷ ተጠብቆ ለዘላለም ይኖራል።ድል ለአርበኞች ግቦት7! ሞት ለዘረኞች!

No comments:

Post a Comment