Sunday, 6 September 2015

በጠራራ ፀሐይ ዘረፉ!

ገቢዎችና ጉምሩክ ነን ባዮች ከፓሊስ ጋር በመጣመር መርካቶ አካባቢ ላይ፤ ሸማቹን ህብረተሰብ መንገድ ላይ እያስቆሙ የያስከውን እቃ የገዛህበት የቫት ደረሰኝ አምጣ ወይም አሳየን እያሉ በጠራራ ፀሐይ እየዘረፉት ነው!!
መረን የለቀቀው የወያኔ አስተዳደር በህጋው መንገድ የንግድ ፍቃድ አውጥተው ህጋው ሱቅ ያላቸው ግለሰቦችን ጭምር በአሳቻ ሰዓት በመምጥ እራሳቸው ሸማች በመምሰል ከገዙ በሃላ እራቸው ምስክር በመሆን ነጋዴው ከአሁን ሰዓት ጀምሮ በቁጥጥር ስር ውለሃል በማለት ንብረቱን እንካን ሳይሰበስብ ወደማጎሪያቸው ይወስዳል ይህ ቅጥ ያጣ አስተዳደር ሁላችን በአንድነት በቃ ልንለው ይገባል !!!

No comments:

Post a Comment