Wednesday, 17 June 2015

የዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያውያን ግብረ ሃይል ለአሜሪካ አርዳታ ድርጅት ሃላፊነት የታጩትን ጌይል ስሚዝን ተቃወመ።


የዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮጵያውያን ግብረ ሃይል ለአሜሪካ አርዳታ ድርጅት ሃላፊነት የታጩትን
ጌይል ስሚዝን ተቃወመ።
የዲሲ ወጣቶች ግብረ ሃይል አባል መኮንን ጌታቸው የህወሀትደጋፊ በመሆን የሚታወቁትና ለUSAID ሃላፊነት የታጩትን ጌይል ስሚዝን በመቃወም በምስክርነት መስሚያ መድረክ ላይተቃውሞ አሰምቷል። ጌይል ስሚዝ በኢትዮጵያ የሚፈጸመውን የሰብዓዊ መብት ረገጣ የአሜሪካን መንግስት ጀርባ እንዲሰጥ ከሚያደርጉ ሰዎች አንዷ ናቸው። መኮንን የሟቹን ሳሙኤል አወቀን ፎቶግራፍ በመያዝ ተቃውሞውን አሰምቷል።

No comments:

Post a Comment