Wednesday, 13 May 2015

ኢንጅነር ይልቃል ዛሬ ለቪኦኤ ልዩ ቃለ ምልልስ አደረጉ

''ሰማያዊ ፓርቲ ከትግራይ እስከ ሞያሌ ቦረና እጩዎችን አቅርቧል''
ኢንጅነር ይልቃል ዛሬ ለቪኦኤ ልዩ ቃለ ምልልስ አደረጉ
====================================
የሰማያዊ ፓርቲ ኢቲቪ ከ11 ጊዜ በላይ የመወዳደርያ አማራጭ ሀሳቦቹን ቢመልስበትም፣ካቀረባቸው ከ400 በላይ እጩዎች ውስጥ ከ200 በላይ የሚሆኑትኢህአዴግ ከፍርሃት የተነሳ በሰበብ አስባቡ ቢያስራቸውም፣በደበድባቸውም፣ ፓርቲው አሁንም ኢህአዴግ/ወያኔን ሙሉ በሙሉ የማሸነፍ ብቃት እንዳለው ከዋይት ሃውስ እስከ አዲስ አበባ እይተመሰከረለት ነው።እዚህ ላይ የምርጫውን ውጤት ማስጠበቅ እና እንደ 1997 ዓም እንዳይነጠቅ መጠበቅ የህዝቡ መሆኑ ሳይዘነጋ።
...
ኢንጅነር ይልቃል ሰሞኑን በአውሮፓ እና አሜሪካ ባደረጉት ጉብኝት ከተለያዩ
የዜና ማሰራጫዎች ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ ለሕዝብ እየደረሰ ነው።የአሜሪካን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባለስልጣናትን ያስደመሙት ኢንጅነር ይልቃል ባለሥልጣናቱን ከአፍሪካ ቀንድ የደህንነት ዋስትና አንፃር የኢትዮጵያን ጉዳይ ችላ ያሉበትን አግባብ ክፉኛ ሞግተዋል።
ዛሬ ግንቦት 5/2007 ዓም ከአሜሪካ ድምፅ ራድዮ አማርኛው አገልግሎት ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስ (ከሁለተኛ አጋማሽ በኃላ ባለው ሰዓት ላይ ያዳምጡ) -
VOA Amharic http://av.voanews.com/…/20150512-180000-VAM068-program_orig…

No comments:

Post a Comment