ደህንነቶች የወይንሸትን ቤት ሲፈትሹ ትክክለኛውን የኢትዮጵያ ባንዲራ በማግኘታቸው የብሄር/ብሄረሰቦችን መብት አትቀበይም ብለው ከሰሷት
ኢትዮጲያ ባንዲራ ቀለሙ ምን አይነት ነው›› ለሚለው ጥያቂያቸው ‹‹አረንጓዴ ቢጫ እና ቀይ ከዚህ ውጪ ሌላ አላውቅም›› ብላ በማለቷ ፈርሚ ብለው አስፈርመዋታል........ እነርሱ ሀፍረተቢስ ናቸው በሚቀጥለው ችሎት ደግሞ ከሁከት እና አመፅ ማነሳሳት ጎን ለጎን ‹‹የኢትዮጵያን ባንዲራ ባለመቀበል›› ብለውም ይከሷት ይሆናል፡፡ ወይ ዘመን፡፡
አሳሳቢው ጉዳይ የጤንነቷ ነገር ነው..... ከጥቂት ቀናት በፊት ጤና ጣቢያ ወስደዋት ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ሪፈር የፃፈላት ቢሆንም ፖሊስ ተብዬዎቹ ሊወስዷት ግን ፍቃደኞች አይደሉም፡፡ እንኳን ወደ ሆስፒታል እንድትሄድ ሊያደርጉ ቀርቶ የጤና ጣቢያው ሀኪም ያዘዘላትን መድሀኒት ራሳቸው ጋር በማስቀመጥ ጠፋብን ብለው ይኸው መድሀኒቱን ከወሰደች ሁለት ቀን አለፋት፡፡ ከውጪም መድሀኒቱን ማስገባት ከልክለዋል፡፡ ወይ ነዶ፡፡
የፌስቡክ ፓስወርዳችሁን ካልሰጣችሁ እያሉ የሚደበድቡት አንሷቸው ህክምና መከልከል አሁን ምን ይባላል?
አሳሳቢው ጉዳይ የጤንነቷ ነገር ነው..... ከጥቂት ቀናት በፊት ጤና ጣቢያ ወስደዋት ወደ ዘውዲቱ ሆስፒታል ሪፈር የፃፈላት ቢሆንም ፖሊስ ተብዬዎቹ ሊወስዷት ግን ፍቃደኞች አይደሉም፡፡ እንኳን ወደ ሆስፒታል እንድትሄድ ሊያደርጉ ቀርቶ የጤና ጣቢያው ሀኪም ያዘዘላትን መድሀኒት ራሳቸው ጋር በማስቀመጥ ጠፋብን ብለው ይኸው መድሀኒቱን ከወሰደች ሁለት ቀን አለፋት፡፡ ከውጪም መድሀኒቱን ማስገባት ከልክለዋል፡፡ ወይ ነዶ፡፡
የፌስቡክ ፓስወርዳችሁን ካልሰጣችሁ እያሉ የሚደበድቡት አንሷቸው ህክምና መከልከል አሁን ምን ይባላል?
No comments:
Post a Comment