Saturday, 14 June 2014

በግንደ በረት ፍጥጫው ቀጥሏል
በኦሮምያ ክልል በምእራብ ሸዋ ዞን በምትገኘው የግንደ በረት ከተማ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ እስካሁኑ ሰአት ድረስ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በ7 ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ ደርሧል::

No comments:

Post a Comment