በግንደ በረት ፍጥጫው ቀጥሏል
በኦሮምያ ክልል በምእራብ ሸዋ ዞን በምትገኘው የግንደ በረት ከተማ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ እስካሁኑ ሰአት ድረስ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በ7 ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ ደርሧል::
በኦሮምያ ክልል በምእራብ ሸዋ ዞን በምትገኘው የግንደ በረት ከተማ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላን ተከትሎ በተነሳ ተቃውሞ እስካሁኑ ሰአት ድረስ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ በ7 ሰዎች ላይ የመቁሰል አደጋ ደርሧል::
No comments:
Post a Comment